top of page

ምክር ቤቶች የህዝብ ሉአላዊ የስልጣን ባለቤትነት መገለጫና ድሞ ክራሲ ያዊ ስርአት  ማረጋገጫ አውራ ተቀቋማት ናቸው፡፡የከለላ ወረዳ ም/ቤት የወረዳው ከፍተኛው የስልጣን አካል እንደመሆኑ መጠን በወረዳው ህዝብና በህገ- መንግስቱ የተሰጠውን ሃላፊነት መሰረት በማድረግ በበላይ ም/ቤቶች ፀድቀው የወጡ ፖሊሲዎች፣ እስትራቴጅዎችና እቅዶች እንድሁም አሰራሮች በተገቢው መተግበራቸውንና ስራ ላይ መዋላቸውን ብሎም ለህዝብና ለሀገር እድገት በሚበጅ አቅጣጫ መተግበራቸውን በማረጋገጥ፣

  • ህገ-መንግስቱና ሌሎች ህጎች መከበራቸውን

  • የዜጎች ሰብአዊና ዴሞ ክራሲያዊ መብቶች መከበራቸውን

  • የህዝብና የመንገስት ሀብት እና በጀት  በአግባቡ ለታለመለት አላማ መዋሉን

  •  የመንግስት አገልግሎት ሰሚ ተቋማት  አሰራር ግልጽነት፣ቀልጣፋነትና  ተጠያቂነት የሰፈነበት ብሎም ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ መሆኑን  በማረጋገጥ ለወረዳው ልማት መፋጠንና ለህዝቡ ተጠቃሚነት የሚያበረክተው  አስተዋጽኦ የላቀ ነው፡፡

     

     

     

     

     

     

     

     

     

© 2016  የከለላ ወረዳ ም/ቤት አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤትphone  +251334510214

  • w-facebook
  • Twitter Clean
  • w-googleplus
  • w-youtube
bottom of page