top of page

                                     ተልዕኮ
 

የከለላ ወረዳ  ም/ቤት የወረዳው ህዝቦች የሉአላዊ ስልጣን መገለጫ በመሆኑ በም/ቤቱ አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ላይ የህዝብ ተሳትፎ እንድጎለብት ማድረግ ፣የም/ቤቱ ጉባኤዎች በበቂ ዝግጅት ወቅቱን ጠብቀው እንድካሄዱ ማስቻል፤ የሀገሪቱንና የክልሉን ህገ-መንግስት ፖሊሲዎች ስትራቴጅዎች በክልሉ ም/ቤት የወጡ አዋጆች ደንቦችና/ውሳኔዎች ተግባራዊነት ማረጋገጥ፣የወረዳውንና የቀበሌ ም/ቤቶችን አቅም ማጠናከር እና ቀበሌ ም/ቤቶች ወቅቱን የጠበቀ ጉባኤ እንድካሄዱ ማስቻል፡፡
 

                                 ራዕይ

በወረዳ ህዝብ ተሳትፎ የዳበረ ድሞክራሲና መልካም አስተዳደር ሰፍኖ በ2012 ህዝቡ በሁለንተናዊ ልማቱ ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፡፡

 

                                                                       ዋና ዋና እሴቶች
 

  • ለህገ- መንግስቱ ተግባራዊነት በጽናት እንቆማለን፣
  • ታማኝነትና የህዝብ አገልጋይነት ስሜትን እንፈጥራለን፣
  •   ግልፅነትና አሳታፊነት እናሰፍናለን በሙያችን ለማገልገል ቃል እንገባለን፣
  • የለውጥ ሀይል እንሆናለን ለህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንሰራለን፣
  • ለዳበረ ድሞክራሲ ባህል እውን መሆን እንሰራለን፣
  • የመንግስት ሀብትና ንብረት ለታለመለት አላማ እንድውል እንሰራለን፣
  • ለመንግስት ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች ስርፀት እንሰራለን፣
  • የአክራሪነትና ኪራይ ሰብሳቢነትን አስተሳሰብን አምረን እንታገላለን
  • ለመልካም አስተዳደር መርሆዎች ተገዥ እንሆናለን
  • በፆታ እኩልነት እናምላለን
     
     
     
     
     
     
     
     
     

© 2016  የከለላ ወረዳ ም/ቤት አፈ-ጉባኤ ጽ/ቤትphone  +251334510214

  • w-facebook
  • Twitter Clean
  • w-googleplus
  • w-youtube
bottom of page