top of page

የከለላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ራእይ፤ተልእኮና እሴቶች
ራእይ፤-
ብቃት ያለዉ የሰዉ ኃይል አደረጃጀት በመፍጠር በወረዳዉ ፍትሀዊና ዘመናዊ የታክስ አስተዳደርን ዕዉን በማድረግ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን በማሳካት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ልማት መጥቶ ማት!!
ተልእኮ፤-ተነሳሽነትና ብቃት ባለዉ የሰዉ ኃይል ቅንነት የሰፈነበት አገልግሎት አሰጣጥ ስራን በጥራት፣በብቃት፣በመፈጸም የመ/ቤቱን ተግባር ማሳካት የሚችል ሰዉ ሀይል መገንባት!!
እሴቶች
-
የመንግስትን ፖሊሲዎች፣ደንቦች አዋጆች መመሪያዎች ጠንቅቆ መረዳት፣
-
ቀልጣፋ፣ፍትሀዊና ጥራት ያለዉ አገልግሎት ለተገልጋዩ መስጠት፣
-
ግልጽነትና ፍትሀዊነት፣ተጠያቂነትን ያጎለበተ አሰራር መዘርጋት፣
-
ሙስናን በቁርጠኝነት መታገል፣
-
መልካም ስነ መግባርና ሚስጥር መጠበቅ፣
-
ጠንካራና በሙያዉ ብቁ የሆነ የገቢ ተቋም ሰራተኛ በመሆን በመንግስት፣ በህብረተሰቡ፣ተቀባይነትና ታማኝነትን ማግኘት፣
-
በማናቸዉም የስራ እንቅስቃሴ የሴቶችን ዉሳኔ ሰጪነት ማጎልበት፣
bottom of page